Jerusalem The Capital

/Jerusalem The Capital

Jerusalem The Capital

What do you know about the Ethiopian Orthodox church enclaves in Jerusalem? We sell group travel packages and individual tickets to Jerusalem.

ቀን ፩

ምዕመናን እንግዶች እሥራኤል በን ጎርዮን አየር ማረፊያ እንደደረሱ የፕሮግራሙ አዘጋጅና የኤጀንሲው ባልደረቦች ይቀበሉዋቸዋል፡ ፡ እንግዶቹ በአንድነት ወደ ኢየሩሳለም በአውቶቡስ ይጉዋዙና በተዘጋጀላቸው ሆቴል የየክፍላቸውን ቁልፍ ይቀበላሉ። በዚያው (የፆም)እራት ተመግበው አዳር ያደርጋሉ።

ቀን ፪

ወደ ኢየሩሳሌም አሮጌው ከተማ ጉዞ ያደርጉና ጉብኝት ይጀምራሉ፤ በአጸደ ሐምል- ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የጸለየበትን፤ በጌቴሴማኒ- እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም የተቀበረችበትንና በክብር የተነሳችበትን ፍልሰታ ለማርያም በቅደም ተከተል ይጎበኛሉ። ቤተ-ሳይዳ- የ38 ዓመታት ሕመምተኛው መጻጉዕ የተፈወሰበት ሥፍራና ይሁዳ የተቀበለውን ብር መልሶ እራሱን ሰቅሎ የሞተባትን (ዛፍ) ይመለከታሉ፡፡ ከዚያ ወደ ጲላጦስ አደባባይ የእግር ጉዞ ያደርጉና ክቡር መስቀሉን ተሸክሞ በፍኖተ መስቀል ጎዳና በሚደረገው ጉዞ ላይ ተካፋይ በመሆን ከምዕራፍ አንድ እስከ ምዕራፍ አሥራ አራት በጌታ ኢየሱስ ላይ የተፈጸመውን ሕማመ መስቀሉን እያሰቡ እስከ ዴር ሡልጣን የኢትዮጵያ ገዳም ድረስ ይጓዛሉ፤ ቀጥሎም በዴር ሡልጣን የኢትዮጵያ ገዳም ውስጥ የበዓለ ስቅለቱን ጸሎት፤ ግብረ ሕማማቱን በመስማት ስግደት በመስገድ ይውላሉ፡፡ ጥብጠባ ተደርጎ ከበዓሉ ዑደት ፍጻሜ በኋላ ወደ ሆቴል በመመለስ የፆም እራት ተመግበው አዳር ይሆናል፡፡

ቀን ፫

ወደ ኢየሩሳሌም አሮጌው ከተማ ጉዞ ያደርጉና ጉብኝት ይጀምራሉ፤ በአጸደ ሐምል- ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የጸለየበትን፤ በጌቴሴማኒ- እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም የተቀበረችበትንና በክብር የተነሳችበትን ፍልሰታ ለማርያም በቅደም ተከተል ይጎበኛሉ። ቤተ-ሳይዳ- የ38 ዓመታት ሕመምተኛው መጻጉዕ የተፈወሰበት ሥፍራና ይሁዳ የተቀበለውን ብር መልሶ እራሱን ሰቅሎ የሞተባትን (ዛፍ) ይመለከታሉ፡፡ ከዚያ ወደ ጲላጦስ አደባባይ የእግር ጉዞ ያደርጉና ክቡር መስቀሉን ተሸክሞ በፍኖተ መስቀል ጎዳና በሚደረገው ጉዞ ላይ ተካፋይ በመሆን ከምዕራፍ አንድ እስከ ምዕራፍ አሥራ አራት በጌታ ኢየሱስ ላይ የተፈጸመውን ሕማመ መስቀሉን እያሰቡ እስከ ዴር ሡልጣን የኢትዮጵያ ገዳም ድረስ ይጓዛሉ፤ ቀጥሎም በዴር ሡልጣን የኢትዮጵያ ገዳም ውስጥ የበዓለ ስቅለቱን ጸሎት፤ ግብረ ሕማማቱን በመስማት ስግደት በመስገድ ይውላሉ፡፡ ጥብጠባ ተደርጎ ከበዓሉ ዑደት ፍጻሜ በኋላ ወደ ሆቴል በመመለስ የፆም እራት ተመግበው አዳር ይሆናል፡፡

 

By | 2018-01-15T22:16:18+00:00 November 16th, 2017|Uncategorized|1 Comment

One Comment

  1. A WordPress Commenter November 16, 2017 at 10:41 pm

    Hi, this is a comment.
    To get started with moderating, editing, and deleting comments, please visit the Comments screen in the dashboard.
    Commenter avatars come from Gravatar.

Leave A Comment